Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ዞን ሁሉም ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልሎች ደርሰዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ዞን ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች በሙሉ ወደ ምርጫ ክልሎች መድረሳቸው ተገለፀ።

በወላይታ ዞን በሰባት የምርጫ ክልሎች በ563 የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጠት ሂደት ተከናውኗል፡፡

ድምፅ የተሰጠባቸው ሳጥኖች ወደ ምርጫ ክልሎች መድረሳቸውን እና ቆጠራና ርክክብ እየተደረገ መሆኑን የወላይታ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ስምኦን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮሮፖሬት ተናግረዋል ።

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።

በማስተዋል አሰፋ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.