የሀገር ውስጥ ዜና

የጂቡቲ የንግድ ልዑካን ቡድን ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን እና የሞጆ ደረቅ ወደብን ጎበኘ

By Tibebu Kebede

January 24, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጂቡቲ የንግድ ልዑካን ቡድን በዱከም ከተማ የሚገኘውን ኢንዱስትሪ ዞን እና የሞጆ ደረቅ ወደብን ጎብኝቷል።

በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ የሚገኘው በጅቡቲ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተመራ የንግድ ልዑካን ቡድን በዛሬው እለት ኢስተርን ኢንዱስትሩ ዞን ጉብኝት አድርጓል።