ጤና

ኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወደ ተከሰተባቸው ሀገራት የሚጓዙ መንገደኞች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች

By Tibebu Kebede

January 24, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኖቭል ኮሮና ቫይረስ ወደ ተከሰተባቸው ሀገራት የሚጓዙ መንገደኞች ሊያደርጓቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎችን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲቲዩት ይፋ አድርጓል፡፡

ጥንቃቄዎቹም፡-