አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋመቱ ጋር በአስር ዓመት የብልፅግና መሪ ዕቅድ ላይ መወያየቱን አስታወቀ፡፡
የኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘመዴ ተረፈ÷ ሚኒስቴር ሚስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋመቱ (ጉምሩክ ኮሚሽንና ብሔራዊ ሎተሪ) ሀገራዊ የብልፅግና ዕቅዱን እና የባለፉት ዓመታት የገቢ ዘርፉን አፈጻጸም መነሻ በማድረግ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ ማዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡