የሀገር ውስጥ ዜና

በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

January 26, 2020

አዲስ አበበሳ፣ጥር 17፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የክልሉ የግብር እና የተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡

የበረሃ አንበጣ መንጋው ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ ህብረተሀሰቡ የተለያዩ ባህላዊ የመከላከያ ዘዴዎችን በመጠቀም ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ እንደሚገኝ እና ይህም አበራታች ውጤት ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡