አዲስ አበበሳ፣ጥር 17፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የክልሉ የግብር እና የተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡
የበረሃ አንበጣ መንጋው ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ ህብረተሀሰቡ የተለያዩ ባህላዊ የመከላከያ ዘዴዎችን በመጠቀም ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ እንደሚገኝ እና ይህም አበራታች ውጤት ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡
አዲስ አበበሳ፣ጥር 17፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የክልሉ የግብር እና የተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡
የበረሃ አንበጣ መንጋው ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ ህብረተሀሰቡ የተለያዩ ባህላዊ የመከላከያ ዘዴዎችን በመጠቀም ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ እንደሚገኝ እና ይህም አበራታች ውጤት ማሳየቱ ተጠቁሟል፡፡