Fana: At a Speed of Life!

አና ጎሜዝ የህወሓት ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ህብረት በፓርላማ አባልነት ለረጅም አመታት ያገለገሉት አና ጎሜዝ የህወሓት ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ከፊት ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን ገለፁ፡፡

አና ጎሜዝ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለኢትዮጵያ “ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና እውነተኛ ልማት እውን እንዲሆን” ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.