የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ቡድን ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነት ላይ ተወያዩ

By Melaku Gedif

July 23, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን በአፍሪካ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ቤት ደንፎርድ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡