የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

January 28, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና እና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።

አዲስ የተቋቋመው የኢትዮጵያና እና የጀርመን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባው በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው እየተካሄደ የሚገኘው።