አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማካሄድ እንዲቻል በዛሬው እለት የሰላም ኮንፈረንስ አካሄደ።
በኮንፈረንሱ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ አባ ገዳዎች፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ተማሪዎችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማካሄድ እንዲቻል በዛሬው እለት የሰላም ኮንፈረንስ አካሄደ።
በኮንፈረንሱ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ አባ ገዳዎች፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ተማሪዎችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ተሳትፈዋል።