አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን፣ ቦንጋ እና ሃራምቤ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ23 ፕሮግራሞች በመደበኛ፣ በማታ እና በክረምት 231 ተማሪዎችን በ2ኛ ድግሪ፣1 በ3ኛ ድግሪ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር አስመርቋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን፣ ቦንጋ እና ሃራምቤ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ23 ፕሮግራሞች በመደበኛ፣ በማታ እና በክረምት 231 ተማሪዎችን በ2ኛ ድግሪ፣1 በ3ኛ ድግሪ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር አስመርቋል፡፡