የሀገር ውስጥ ዜና

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል

By Melaku Gedif

July 31, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን፣ ቦንጋ እና ሃራምቤ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ23 ፕሮግራሞች በመደበኛ፣ በማታ እና በክረምት 231 ተማሪዎችን በ2ኛ ድግሪ፣1 በ3ኛ ድግሪ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር አስመርቋል፡፡