አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሳሪያ ወደ ትግራይ ክልል እያጓጓዘ ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሃሰተኛ መሆኑን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ይህን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ÷ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሳሪያ ወደ ትግራይ ክልል እያጓጓዘ ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያ በአንዳንድ ግለሰቦች የሚናፈሰውን ወሬ ውድቅ አድርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሳሪያ ወደ ትግራይ ክልል እያጓጓዘ ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሃሰተኛ መሆኑን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ይህን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ÷ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሳሪያ ወደ ትግራይ ክልል እያጓጓዘ ነው በሚል በማህበራዊ ሚዲያ በአንዳንድ ግለሰቦች የሚናፈሰውን ወሬ ውድቅ አድርጓል፡፡