Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በጭሮ ከተማ አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሃረርጌ ዞን በጭሮ ከተማ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላግላለች፡፡
ፈሪያ ሸምሰዲን የተባለችእቺ እናት ሁለት ሴት እና ሁለት ወንድ ልጆችን በጭሮ ሆስፒታል በሰላም መገላገሏ ተሰምቷል፡፡
በአሁን ሰዓትም እናትየው እና ልጆቹ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version