የሀገር ውስጥ ዜና

ኮሚሽኑ በ2013 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸሙና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅዱ ዙሪያ እየተወያየ ነው

By Melaku Gedif

August 07, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ጉምሩክ ኮሚሽን የ2013 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸም ና የ2014 በጀት አመት ዕቅድ ምክክሩን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ ደበላ ቃበታ ፣ ምክትል ኮሚሽነሮች፣ ዳይሬክተሮች፣ የቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች ስራ አስኪያጆችና ምክትል ስራ አስኪያጆች ተገኝተዋል።