Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አትሌት ለተሰንበት ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቶኪዮ ኦሊምፒክ 10 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

ፕሬዚዳንቷ “የዓለም ክብረወሰን ባለቤት አትሌት ለተሰንበት ግደይ የነሀስ ሜዳልያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን” ብለዋል።

በወንዶች ማራቶን ውድድርም ለኢትዮጵያውያን አትሌቶች መልካም እድል መመኘታቸውን የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.