የሀገር ውስጥ ዜና

የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

By Feven Bishaw

August 15, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 178 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በቢዝነስ ትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡