አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 178 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በቢዝነስ ትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 178 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በቢዝነስ ትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ዛሬ ያስመረቀው፡፡