አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መጭው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት መቆጣጠር እንደሚገባ የመብቶችና ዴሞክራሲ ብልጽግና ማዕከል (ካርድ) አሳሰበ።
በሀገሪቱ በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች የሚሰራጩ የተዛቡ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መጭው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት መቆጣጠር እንደሚገባ የመብቶችና ዴሞክራሲ ብልጽግና ማዕከል (ካርድ) አሳሰበ።
በሀገሪቱ በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች የሚሰራጩ የተዛቡ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አስታውቋል።