የሀገር ውስጥ ዜና

የብልፅግና ፖርቲ አመራሮች በዱከም ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን እየጎበኙ ነው

By Tibebu Kebede

January 30, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፖርቲ አመራሮች በዱከም ከተማ የሚገኘውን ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ።

በጉብኝታቸውም የኢንዱስትሪ ዞኑን የስራ እንቅሰቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።