Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሳዑዲው ልዑል ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሳዑዲው ልዑል፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመከላከያ ሚኒስትር ሞሃመድ ቢን ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝ ጋር በስልክ ተወያዩ።

በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽና የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የሳዑዲ ጋዜጣ ዘገባ የመላክታል።

የሳዑዲው ልዑል በውይይቱ ወቅት ለኢትዮጵያ ህዝብ እድገትና ብልጽግና ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ደግሞ ስኬትን ተመኝተዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.