አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ።
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይልን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ።
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይልን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።