የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

February 01, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ።

በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይልን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።