አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ58 ሚሊየን ዶላር ወጪ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ መተግበሪያ ፕሮጀክት አስመረቀ።
ኢ.አር.ፒ /ኢንተርፕራይዝ ሪሶስር ፕላኒንግ/ የተሰኘው ይህ መተግበሪያ የተቋሙን የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከማሳደግ ባሻገር ለተገልጋዮች ቀልጣፋ፣ ግልፅና ተጠያቂነት ያለው አገልግሎት መስጠት ያስችላል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ58 ሚሊየን ዶላር ወጪ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ መተግበሪያ ፕሮጀክት አስመረቀ።
ኢ.አር.ፒ /ኢንተርፕራይዝ ሪሶስር ፕላኒንግ/ የተሰኘው ይህ መተግበሪያ የተቋሙን የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከማሳደግ ባሻገር ለተገልጋዮች ቀልጣፋ፣ ግልፅና ተጠያቂነት ያለው አገልግሎት መስጠት ያስችላል ተብሏል።