አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ለግንባታ አገልግሎት ሊውሉ የሚገባቸው የፌሮና ብረታ ብረቶች ክምችት ተያዘ፡፡
ብረታብረቶቹ የተያዙት የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተዋቀረው ግብረ-ኃይል መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ለግንባታ አገልግሎት ሊውሉ የሚገባቸው የፌሮና ብረታ ብረቶች ክምችት ተያዘ፡፡
ብረታብረቶቹ የተያዙት የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተዋቀረው ግብረ-ኃይል መሆኑ ተገልጿል፡፡