የሀገር ውስጥ ዜና

በርካታ መጠን ያለው የብረት ክምችት ተያዘ

By Feven Bishaw

August 30, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ለግንባታ አገልግሎት ሊውሉ የሚገባቸው የፌሮና ብረታ ብረቶች ክምችት ተያዘ፡፡

ብረታብረቶቹ የተያዙት የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተዋቀረው ግብረ-ኃይል መሆኑ ተገልጿል፡፡