አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ የሚውል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሥራት ዓፀደወይን ተቋሙ በ2013 ዓ.ም ከመማር ማስተማሩ በተጓዳኝ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መልካምና አበረታች ስራዎች መስራቱን ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ የሚውል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሥራት ዓፀደወይን ተቋሙ በ2013 ዓ.ም ከመማር ማስተማሩ በተጓዳኝ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መልካምና አበረታች ስራዎች መስራቱን ገልፀዋል፡፡