አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ለገሂዳ ወረዳ ወይን አምባ ከተማ ለ2ኛ ዙር ወታደራዊ ስልጠና የወሰዱ ሰልጣኞች ተመረቁ።
ተመራቂዎቹ የሀገራቸውንና የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል የአካል ብቃትና ወታደራዊ ሥልጠና ነው የወሰዱት።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ለገሂዳ ወረዳ ወይን አምባ ከተማ ለ2ኛ ዙር ወታደራዊ ስልጠና የወሰዱ ሰልጣኞች ተመረቁ።
ተመራቂዎቹ የሀገራቸውንና የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል የአካል ብቃትና ወታደራዊ ሥልጠና ነው የወሰዱት።