አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ፍኖተ ካርታ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፉን ክፍተቶች ታሳቢ ያደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ገለጹ፡፡
አዲሱ ፍኖተ ካርታ ከዚህ ቀደም በነበረው ስርዓት ትምህርት ላይ የነበሩ ክፍተቶችን የሚሞላ እና በጥናት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ፍኖተ ካርታ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፉን ክፍተቶች ታሳቢ ያደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ገለጹ፡፡
አዲሱ ፍኖተ ካርታ ከዚህ ቀደም በነበረው ስርዓት ትምህርት ላይ የነበሩ ክፍተቶችን የሚሞላ እና በጥናት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡