የሀገር ውስጥ ዜና

በሀረሪ ክልል የሚስተዋለው የኮቪድ-19 ስርጭት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ

By Melaku Gedif

September 01, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሀረሪ ክልል በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተባባሰ መሆኑን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ፡፡

የክልሉ የጤና ቢሮ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ግባችንን እናሳካለን በሚል መሪ ቃል 2013 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመከለታቸው አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡