አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሀረሪ ክልል በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተባባሰ መሆኑን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የክልሉ የጤና ቢሮ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ግባችንን እናሳካለን በሚል መሪ ቃል 2013 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመከለታቸው አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሀረሪ ክልል በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተባባሰ መሆኑን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የክልሉ የጤና ቢሮ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ግባችንን እናሳካለን በሚል መሪ ቃል 2013 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመከለታቸው አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡