ዓለምአቀፋዊ ዜና

ከ50 ዓመታት ወዲህ ከዓየር ንብረት ለውጥ ጋር የተገናኙ አደጋዎች በ 5 እጥፍ ጨምረዋል

By Feven Bishaw

September 01, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ50 ዓመታት ወዲህ በዓለም በተስተዋለው የዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተፈጥሮ አደጋዎች በአምስት እጥፍ መጨመሩን የዓለም ሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ገለፀ፡፡

ድርጅቱ በመብረቅ፣ በጎርፍ እና በድርቅ አደጋዎች ሕይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥር እንደቀነሰ መሆኑ ተመላክቷል፡፡