አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በደሴ ከተማ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ፣ለልዩ ሃይልና ሚሊሽ 1ሚሊየን 463 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 1ሚሊየን 358 ሺህ ብሩ በጥሬ ገንዘብ ሲሆን ÷ 105 ሺህ ብሩ ደግሞ በአይነት የተደረገ ድጋፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በደሴ ከተማ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ፣ለልዩ ሃይልና ሚሊሽ 1ሚሊየን 463 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ከዚህ ውስጥም 1ሚሊየን 358 ሺህ ብሩ በጥሬ ገንዘብ ሲሆን ÷ 105 ሺህ ብሩ ደግሞ በአይነት የተደረገ ድጋፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡