የሀገር ውስጥ ዜና

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

By ዮሐንስ ደርበው

September 02, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻው 21 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰኑ፡፡

የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተወያዩ በኋላ ነው ድጋፍ ለማድረግ የወሰኑት።