የሀገር ውስጥ ዜና

በከሃዲው ጄኔራል ምግበይ ሀይለ የተመራ ሃይል በማይጠብሪ ግንባር ተደመሰሰ

By ዮሐንስ ደርበው

September 02, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከሃዲው ጄኔራል ምግበይ ሀይለ እየተመራ በማይጠብሪ ግንባር በደባርቅና ዳባት ወረዳዎች አዋሳኞች በጫንቅ፣ ጭና እና ወቅን አካባቢዎች የመጣው የአሸባሪው የህወሓት ቡድን ተደመሰሰ፡፡

የመከላከያ ሰራዊት መረጃ እንዳመለከተው ይህ ወራሪና ዘሪፊ የህወሓት ቡድን የእነ ወዲ ረዳን ሒሳብ የማወራረድ ስሌት ይዞ የመጣ ነው ፡፡