አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል በዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ይፋ ተደረገ፡፡
ድልድሉን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር ነው ይፋ ያደረገው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል በዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓት ይፋ ተደረገ፡፡
ድልድሉን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር ነው ይፋ ያደረገው፡፡