አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) “የሀገራችን ጸጋዎች በጥናትና ምርምር ከታገዙ ከኢትዮጵያ አልፈዉ አፍሪካን መቀየር ይችላሉ” ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ተናገሩ።
በሁሉም ሴክተሮች የሚሰሩ የጥናትና ምርምር ስራዎች የስነ ምግባር መርሆዎችን የተከተሉ መሆን እንዳለባቸውም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) “የሀገራችን ጸጋዎች በጥናትና ምርምር ከታገዙ ከኢትዮጵያ አልፈዉ አፍሪካን መቀየር ይችላሉ” ሲሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ተናገሩ።
በሁሉም ሴክተሮች የሚሰሩ የጥናትና ምርምር ስራዎች የስነ ምግባር መርሆዎችን የተከተሉ መሆን እንዳለባቸውም ተገልጿል።