አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል በጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ተደምስሷል፡፡
በዚህ ተልዕኮ የሕዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ በሱዳን ሰርጎ ለመግባት የሞከሩ 50 የሽብር መልዕክተኞችና የጁንታው ቅጥረኞች ሲደመሰሱ ከ70 በላይ የሚሆት ደግሞ ቆስለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የጁንታው ቅጥረኛ ሃይል በጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ተደምስሷል፡፡
በዚህ ተልዕኮ የሕዳሴውን ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ በሱዳን ሰርጎ ለመግባት የሞከሩ 50 የሽብር መልዕክተኞችና የጁንታው ቅጥረኞች ሲደመሰሱ ከ70 በላይ የሚሆት ደግሞ ቆስለዋል፡፡