አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ የተለያዩ የሴት አደረጃጀቶችና የከተማው ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሠልፍ ዛሬ አካሂደዋል።
የከተማው ሴቶች ባካሄዱት ሠልፍ አሸባሪውን የህወሓትን ቡድን የሚያወግዙና ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን የሚያረጋግጡ የተለያዩ መፈክሮችን አሰምተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ የተለያዩ የሴት አደረጃጀቶችና የከተማው ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሠልፍ ዛሬ አካሂደዋል።
የከተማው ሴቶች ባካሄዱት ሠልፍ አሸባሪውን የህወሓትን ቡድን የሚያወግዙና ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን የሚያረጋግጡ የተለያዩ መፈክሮችን አሰምተዋል፡፡