አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋርማ ኮሌጅ እና ጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለየዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡
ፋርማ ኮሌጅ 559 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን÷ከነዚህ መካከልም 359 የሚሆኑት በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ የተመረቁ ናቸው።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋርማ ኮሌጅ እና ጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለየዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡
ፋርማ ኮሌጅ 559 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን÷ከነዚህ መካከልም 359 የሚሆኑት በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ የተመረቁ ናቸው።