አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በከተማና በገጠር የመሬት አጠቃቀምና አስተዳደር የሚስተዋሉ ችግሮቹን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ዙሪያ ለአስር ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በከተማና በገጠር የመሬት አጠቃቀምና አስተዳደር የሚስተዋሉ ችግሮቹን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ዙሪያ ለአስር ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።