የሀገር ውስጥ ዜና

የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ሶስተኛ ዙር ድጋፍ አደረጉ

By ዮሐንስ ደርበው

September 04, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው በዓይነት፣ በጥሬ ገንዘብ እና በደም ልገሳ ድጋፍ አደረጉ፡፡

ከገንዘብ እና ደም ልገሳ ባሻገር በመዝመት ጭምር በርካቶች ሰራዊቱን ተቀላቅለዋል።