አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መተከሉን አስታወቁ፡፡
በዚህም ካስቀመጥነው ግብ አልፈን 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ በመትከል የአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችንን አሳክተናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መተከሉን አስታወቁ፡፡
በዚህም ካስቀመጥነው ግብ አልፈን 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ በመትከል የአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችንን አሳክተናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡