የሀገር ውስጥ ዜና

መጪው ዘመን ብሩህ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

By Feven Bishaw

September 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።

በመርሃ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መጪው ዘመን ብሩህ ነው ፤ የምንሸጋገርበት እና የማንቻል መሆናችንንም የምናረጋግጥበት ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡