አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መጪው ዘመን ብሩህ ነው ፤ የምንሸጋገርበት እና የማንቻል መሆናችንንም የምናረጋግጥበት ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መጪው ዘመን ብሩህ ነው ፤ የምንሸጋገርበት እና የማንቻል መሆናችንንም የምናረጋግጥበት ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡