አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አማራ ክልል የገባ ጠላት ተመልሶ አይወጣም ሲሉ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለአለም ፈንታሁን ተናገሩ።
አቶ ያለአለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት መግለጫ የትህነግ ቡድን ወረራ ማካሄድ እንደጀመረ ሁሉም የፀጥታ መዋቅር ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት ጠላትን እንደገባ ለማስቀረት ባሰበው መሰረት እውን ማድረግ ተችሏል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አማራ ክልል የገባ ጠላት ተመልሶ አይወጣም ሲሉ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለአለም ፈንታሁን ተናገሩ።
አቶ ያለአለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት መግለጫ የትህነግ ቡድን ወረራ ማካሄድ እንደጀመረ ሁሉም የፀጥታ መዋቅር ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት ጠላትን እንደገባ ለማስቀረት ባሰበው መሰረት እውን ማድረግ ተችሏል።