አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ ዞን ነዋሪዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍና አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ አካሄዱ፡፡
ሰልፈኞቹ አሸባሪ ቡድኖቹ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት አውግዘዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ ዞን ነዋሪዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍና አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ አካሄዱ፡፡
ሰልፈኞቹ አሸባሪ ቡድኖቹ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት አውግዘዋል።