የሀገር ውስጥ ዜና

የካፋ ዞን ነዋሪዎች መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ

By Feven Bishaw

September 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ ዞን ነዋሪዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍና አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ አካሄዱ፡፡

ሰልፈኞቹ አሸባሪ ቡድኖቹ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት አውግዘዋል።