አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደብረ ብረብርሀን ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን 158 የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ11 የትምህርት አይነቶች በመደበኛው እና በማታው ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 158 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደብረ ብረብርሀን ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን 158 የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ11 የትምህርት አይነቶች በመደበኛው እና በማታው ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 158 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው።