አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ16 ነጥብ 7 ሚሊዮየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ።
የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ ድጋፉን ለአፋር ክልል መንግስት አስረክበዋል ።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ16 ነጥብ 7 ሚሊዮየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ።
የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ ድጋፉን ለአፋር ክልል መንግስት አስረክበዋል ።