ትንታኔና አስተያየት

በወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ድንገት የተገናኙት ወንድም እና እህት

By Feven Bishaw

September 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተለያይተው ቆይተው ባልጠበቁትና ባልገመቱት ሁኔታ እህትና ወንድም ለእናት አገር ጥሪ ምላሽ ሰጥተው ለዘመቻ በከተቱበት አጋጣሚ ድንገት ሊገናኙ ችለዋል።

ወንድም ከአዲስ አበባ እህት ደግሞ ከደባርቅ መጥተው ብርሸለቆ መሰረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መዕከል ውስጥ ድንገት ተገናኝተዋል።