አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታውን እስከወዲያኛው ለመቅበር ከሰራዊታችን ጎን እንሰለፋለን ሲሉ በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ ተመራቂ ወጣቶች ተናገሩ።
የህወሓትን ወረራ መመከት ብቻ ሳይሆን ሀገር እረፍት የምታገኘው ጁንታው ደብዛው ሲጠፋ በመሆኑ በመስዋዕነት ለሀገራችን መዳን እንሰለፋለን ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታውን እስከወዲያኛው ለመቅበር ከሰራዊታችን ጎን እንሰለፋለን ሲሉ በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ ተመራቂ ወጣቶች ተናገሩ።
የህወሓትን ወረራ መመከት ብቻ ሳይሆን ሀገር እረፍት የምታገኘው ጁንታው ደብዛው ሲጠፋ በመሆኑ በመስዋዕነት ለሀገራችን መዳን እንሰለፋለን ብለዋል።