አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባለሃብቶች በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ባለሃብቶቹ ያደረጉትን ድጋፍ ሠመራ ከተማ በመገኘት ዛሬ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል።
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባለሃብቶች በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ባለሃብቶቹ ያደረጉትን ድጋፍ ሠመራ ከተማ በመገኘት ዛሬ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል።