አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈፀመ፡፡
የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ ከተካሄደ በኋላ የቀብር ስነስርዓቱ ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈፅሟል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈፀመ፡፡
የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ ከተካሄደ በኋላ የቀብር ስነስርዓቱ ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈፅሟል፡፡