አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አምስት ወረዳዎች በርካታ ሚሊሻዎች እየሰለጠኑ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በዚህም ከአፋር ልዩ ሀይልና መከላከያ ጎን በመሰለፍ የህወሓት ጁንታን ለመደምሰስ በርካታ ሚሊሻዎች ስልጠናቸውን ተከታትለው በዚህ ሳምንት ይመረቃሉ ተብሏል::
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አምስት ወረዳዎች በርካታ ሚሊሻዎች እየሰለጠኑ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በዚህም ከአፋር ልዩ ሀይልና መከላከያ ጎን በመሰለፍ የህወሓት ጁንታን ለመደምሰስ በርካታ ሚሊሻዎች ስልጠናቸውን ተከታትለው በዚህ ሳምንት ይመረቃሉ ተብሏል::