አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሚካሄደው ምርጫ የሚወዳደሩ የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የግል እጩ ተወዳዳሪዎች ከዛሬ ጳጉሜ 3 ጀምሮ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማካሄድ ይጀምራሉ፡፡
ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ግዜ ሰሌዳው መሰረት ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!