የሀገር ውስጥ ዜና

የንግዱ ማህበረሰብ የገበያ ዋጋን በማረጋጋት የመልካምነት አርዓያ መሆን ይጠበቅበታል- የሐረሪ ክልል

By Feven Bishaw

September 08, 2021

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ በክልሉ ከሚገኙ የደቡብ ክልል ተወላጆች እና የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።

የክልሉ መንግሥት በህብረተሰቡ ዘንድ የሚነሱ የመሰረተ ልማት እና የመልካም አስተዳደር እንዲሁም ተያያዥ ችግሮችን ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ ተናግረዋል፡፡