አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገራቸው በጥበብ ለመቆም ያሳዩትን ተነሳሽነት አደነቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የወቅቱን የኢትዮጵያ ፈተና፣ አቅምና ተስፋ በሙዚቃዎቻቸው አሳይተውናል ሲሉም በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገራቸው በጥበብ ለመቆም ያሳዩትን ተነሳሽነት አደነቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የወቅቱን የኢትዮጵያ ፈተና፣ አቅምና ተስፋ በሙዚቃዎቻቸው አሳይተውናል ሲሉም በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡